Telegram Group & Telegram Channel
The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************



tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644
Create:
Last Update:

The best speech in the world!
“If the world goes against the truth,then atinatious goes against the world” /the 1st pop atinatious/
“ዓለም እውነቱን ለመቃወም ከተነሳ አትናቴዎስ ዓለምን ለመቃወም ይነሳል!"ይላል!
ብቻውንም ቢሆን እንደማለት!
እና ምን ለማለት ነው....?
"ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው!
ባልቻ ዛሬም ይነፍሳል...!
አብይ አህመድ ዛሬም ይዋሻል..!
ነገም ይዋሻል! እስከመቃብር ይዋሻል!
አጀንዳ አድርጎ የተነሳበት ነውና ሃሰተኛ ምላሱ እስከ ሞት ድረስ ሳይታጠፍ ይቀጥላል....! በሂደቱም የብዙዎች እልቂትም ይቀጥላል...! ስለዚህ
ይህን እውነት መላው ህዝብ ቢክድና ቢቃወም እንኩዋ እኔ ብቻየን እናገረዋለሁ ለማለት ነው!
ለማንኛውም አብይን አምናችሁ ለዘመቻው የተነሳችሁ የኢትዮጵያ ብሄርብሄረሰቦችና ጀዝኦች ህወሃትን ካሸነፋችሁ በሁዋላም ይሁን በፊት ብቻ ግን በነካ እጃችሁ ከኢትዮጵያ ድንበር 85 ኪ.ሜ ዘልቃ የገባችውን ታሪካዊ ጠላታችንን ሱዳንንም አስወጥታችሁልን ብትመለሱ ጥሩ ነው::
የቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት የስልጣን ጸብ ውስጥ ገብተው እርስ በርስ እየተዋጉ በድንገት የውጭ ወራሪ ጦር ሲመጣ የራሳቸውን ጸብ አቆይተው በጋራ ዘምተው ጠላትን ካባረሩ በሁዋላ ነበር እንደገና ወደራሳቸው ጦርነት ይመለሱ የነበረው::
ይህ አካሄድ በራሱ ሃሪፍ ነገር አለው:: ከውጭ ጠላይ የማረኩትን መሳሪያ የርስ በርስ የስልጣን ጸቡን ለማካሄድ ጥቅም ላይ ያውሉታል!
ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ጉዋንዴና ምንይሽር እንዲሁም አብራራው በዚያ መንገድ የተሰበሰበ ነው...!
ችግሩ ግን እንዲህ ያለው እውነት የሾርት ሜሞሪ ባለቤት ለሆኑ ሰዎች የሚገባቸው አለመሆኑ ነው!
ብቻ ግን አብይ አህመድ እየተዋጋና እያዋጋ ያለው ለስልጣኑና ለስልጣኑ ብቻ ነው!የአማራና የትግራይ ህዝብ መቸም ቢሆን እንዳይስማሙና እንዳይታረቁ አድርጎ ለማንኮታኮት ነው! ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት እንጂ ስልጣኑን ስለማትቀማው ሊዋጋት አይፈልግም!ህወሃት ግን በስልጣኑ ስለመጣች ሊዋጋት ይፈልጋል! ይሄን ደግሞ እኔ አይደለም ያልኩት!እራሱ አብይ አህመድ ያለውን ነው የደገምኩት! ይሄው ስሙት!
*************

BY Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/danielthomasethiopiawi1/1644

View MORE
Open in Telegram


Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

Daniel t h omas ኢትዮጵያዊ from id


Telegram Daniel t(h)omas ኢትዮጵያዊ
FROM USA